የባጃጅ መግዣ የሚሆነውን 25% ብቻ በመቆጠብ፣ ቀሪውን 75% ብድር አግኝቼ ዛሬ ባለቤት ሆኛለሁ።
ተስፋዬ ሽለመው እባላለሁ፤ የምኖረው እዚህ አዲስ አበባ ነው። ስለ ተደራሽ መጀመሪያ የሰማሁት በጓደኞቼ አማካኝነት ሲሆን፣ ወደ ቢሮአቸው በመሄድ ዝርዝር መረጃዎችን አገኘሁ። ከዚያም የባጃጅ መግዣ የሚሆነውን 25% ብቻ በመቆጠብ፣ ቀሪውን 75% ብድር ከማህበሩ በማግኘት ዛሬ የባጃጅ ባለቤት መሆን ችያለሁ። በማህበሩ አገልግሎትና ፈጣን ምላሽ በጣም ደስተኛ ነኝ። እናንተም እንደ እኔ የባጃጅ፣ የታክሲ ወይም የሌላ ንብረት ባለቤት መሆን ከፈለጋችሁ ወደ ተደራሽ ኑ፤ ትንሽ ቆጥበው ትልቅ ይሁኑ! በማለት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።