ለረጅም ጊዜ ስመኘው የነበረውን የቤት ግንባታ ለማከናወን 25% ብቻ በመቆጠብ፣ ዛሬ የራሴን ቤት እየገነባሁ እገኛለሁ።
ስሜ ሰለሞን መንጊስቱ ይባላል፤ የምኖረው አዲስ አበባ ነው። ስለ ተደራሽ መጀመሪያ የሰማሁት በማኅበራዊ ሚዲያ (በፌስቡክ) አማካኝነት ነው። እኔም ወደ ቢሮአቸው ሄጄ መረጃዎችን ተረዳሁ፤ ከዚያም አባል በመሆን ለተከታታይ ስድስት ወራት ያህል ስቆጥብ ቆይቻለሁ። በዚህም ምክንያት ለረጅም ጊዜ ስመኘው የነበረውን የቤት ግንባታ ለማከናወን የሚያስፈልገኝን 25% ብቻ በመቆጠብ፣ ቀሪውን 75% ብድር ከማህበሩ በማግኘት ዛሬ የራሴን ቤት እየገነባሁ እገኛለሁ።